ሰዎች በህይወትአባዜ የተጠመዱናቸው፤ ማንምሰው መሞትአይፈልግም።እንዲያውም ሞትንእጅግ በጣምእንፈራለን።
ብዙዎቻችን> የሚለውን አባባል ጠንቅቀን እናውቀዋለን። ይሁን እንጂ፣ ራሳችንን አንድ በጣም ወሳኝ ጥያቄ መጠየቅ አለብን፦ ከሞትን በኋላ ምን እንሆናለን?
ለአብዛኛዎቹሰዎችሞትታላቅምስጢርነውአሊያምትልቅየክህደትጉዳይነው።የሆኖውሆኖ፣እውነታውይቀጥላል - ሁላችንምእንሞታለን።ያለውይህሕይወትብቻካልሆነስ? ከሞትበኋላሕይወትቢኖርስ? ካለ፣ከሞትንበኋላስለሚሆነውነገርማንሊነግረንይችላል? ኢየሱስ፣በሰማይባለውየመጀመሪያውተሞክሮእናስለወደፊቱጊዜባለውእውቀትሊነግረንይችላል።ከሞትበኋላስላለውህይወትአስመልክቶሶስትመሠረታዊእውነታዎችንአቅርቦልናል።
ከሞት በኋላ ሕይወት አለ።ሁሉም ሰው መምረጥ ያለበት ሁለት መድረሻዎች አሉ።ትክክለኛውን ምርጫ ማድረግህን ለማረጋገጥ የሚያስችል መንገድ አለ።አሁኑኑ፣በውሃጥምልትሞትትችላለህ፣ነገርግንበጥማትህመጥፋትየለብህም።እንዲሁ፣በኃጢአትልትሸነፍትችላለህ፣ነገርግንበኃጢአትህመሞትየለብህም።ስትሞትየዘላለምህይወትናደስታእንደምታገኝለማረጋገጥስትልአሁንማድረግየምትችለውነገርአለ።
በዚህህይወትህውስጥልታደርገውየተገባበጣምአስፈላጊውነገርበኃጢአትህአለመሞትህንእርግጠኛመሆንነው።
እግዚአብሔር ልጁን ወደ ዓለም የላከው በዓለም ለመፍረድ ሳይሆን፣ ዓለምን በእርሱ ለማዳን ነው። - ዮሐንስ 3፥17