Skip to content
Scan a barcode
Scan
Paperback Habesh - ሐበሽ [Afrikaans] Book

ISBN: B0BW2GDP2N

ISBN13: 9798848912517

Habesh - ሐበሽ

ያለው እውነታ


ይህ ዕውነተኛ የሆነን ታሪክ ለማሳተም ታሪኩ በተጻፈበት ወቅትም ሆነ እከዛም በኋላ በትረስልጣኑን ተፈራርቀው በጉልበት አንቀው ይዘው የነበሩት አመጸኞች ታሪኩ የማይመጥናቸው መሆኑን ስላወቁ እንዳይታተም በቁርጠኝነት ተውረገረጉ ቢሆንም እነዚሁ መልከጥፉ ደም አፍሳሾችን የኢትዮጵያ ሕዝብ እንደየዕምነቱ ፈጣሪውን በፆም በፀሎት ተማፅኖ ተቆናጠው ከተኮፈሱበት ወንበር ተገፍትረው እስኪወረወሩ ሕትመቱ መጠበቅ ስለነበረበት ረዘም ያለ ጊዜ ወስዶ ይኸው ለዛሬ አብቅቶን በፈጣሪ እርዳታ ለህትመት በቃ ተመስገን። ...በአኢትዮጰያ ሕዝብ ላይ መልኩን እየለወጠ ዘመን ለዘመን ተሸጋግሮ የሚመጣበትን ዕዳ ፍዳ መከራና ግፍ አልፎ ዛሬን ይሻላል ስንል የባሰው መጥቶ አቆረቆዘን።

መቼስ የኢትዮጵያ ሕዝብ እድሜ ልኩን እንዳለቀሰ አይኖርም እስራኤላውያን አራትመቶ ዓመት በግብፃውያን ተረግጠው እንደነበር ሁሉ ዛሬንም ተረኛ የሆኑት ቀደም ሲጠሩበት የነበረውን ተለምዷዊ የስም አጠራርን ቀይረው ኦሮሞ ነን በማለት መሪ ነኝ ተብዬው አብይ መሀመድ ጋር ተባብረው በስውርም ሆነ በገሀድ ሌላውን ዘር ገድለው ሬሳን ሲያቃጥሉ እያሳደዱ ሲያርዱ ሲቆራርጡ በመቶ ሺህ የሚቆጠር ሕዝብ ሲያልቅ ሲሰደድ ይኸው ሰላም አመጣለው ብሎ በሕዝብ ድጋፍ ከላይ የሰፈረው ከይሲ መሪነኝ ባይ ሰው እንድ ጊዜም እንኳን ብቅ ብሎ ማስጠንቀቂያም ሆነ ማሳሰቢያ አለዚያም የሀዘናችሁ ተካፋይ ነኝ ብሎ ያልተናገረ አፈጮማ መሰሪህ የሆነ መሪ ሀገሪቱን ከፋፍሎ አንዱ ሌላኛውን ማሰደድ ማስራብና ማጋደሉን ቀጥሎበት ስደትን ከዚህ በፊት ባልነበረ ሁኔታ አባባሰው እንጂ ከአፍ ትረካ ባሻገር በእርቅና በሰላም ሀገሪቱን ወደተሻለ ቦታ አላደረሳትም ይልቁንም ዘረኛነቱን ከመሰሎቹ ጋር አጠናክሮ ከጥንት ጀምሮ ሀገሪቱን እንደምሰሶ በፍቅር ይዛ ያኖረችውን ኦርቶዶክስ ሃይማኖትን አፍርሶ አጸያፊ የሆነ

Recommended

Format: Paperback

Temporarily Unavailable

We receive fewer than 1 copy every 6 months.

Customer Reviews

0 rating
Copyright © 2025 Thriftbooks.com Terms of Use | Privacy Policy | Do Not Sell/Share My Personal Information | Cookie Policy | Cookie Preferences | Accessibility Statement
ThriftBooks ® and the ThriftBooks ® logo are registered trademarks of Thrift Books Global, LLC
GoDaddy Verified and Secured