ሮሜ 5-8 ድነት እና በመጽሐፍቅዱስ ውስጥ ስለሚገኝክርስቲያናዊ ሕይወት በጣምጠቃሚ የሆኑ ስነ-መለኮታዊትምህርቶችን ይዟል። እነዚህምዕራፎች በዚህ አጭርጥናት ውስጥ ልሰጥከምችለው በላይ ብዙይዘዋል፣ ሆኖም ይህ ለእኛጅምር ይሆናል። ጸሎቴእዚህ ላይ የምንመረምራቸውእውነቶች በአንባቢው ወይም በአንባቢዋመንፈሳዊ ህይወት ላይተጽዕኖ እንዲያሳድሩ እናጌታ ኢየሱስ ክርስቶስለእነርሱ ያደረገውን የበለጠያውቁ ዘንድ እንዲረዳ ነው።