Skip to content
Scan a barcode
Scan
Paperback አበረታች መድኃኒት እና ሌሎችም [Amharic] Book

ISBN: B0GNRW2NDB

ISBN13: 9798295631092

አበረታች መድኃኒት እና ሌሎችም [Amharic]

የመጽሐፉ ይዘት

➢ መታሰቢያ (ገጽ 3)

➢ መግቢያ (ገጽ 5)

➢ ኢየሱስም ዕንባውን አፈሰሰ (ገጽ 10)

➢ ከልደት በፊት ተጀምሮ ፤ ከሞት በኋላ ያልቆመ ስብከት (ገጽ 18)

➢ ታቦትና ኢየሱስ ክርስቶስ (ገጽ 28)

➢ አበረታች መድኃኒት (ገጽ 38)

➢ የማኅፀን ውስጥ ሸንጎ (ገጽ 44)

➢ ማርታም ታገለግል ነበር (ገጽ 47)

➢ አትተርጉምልኝ (ገጽ 57)

➢ ለክርስቲያን ሁሉ ቀላል አይምሰለው (ገጽ 61)

➢ ከጵጵስና ሽሽት (ገጽ 85)

➢ ክንፍ የሌላቸው መላእክት የተደረገ ቆይታ (ገጽ 89)

➢ መጽሐፍ ቅዱስ ሥዕላትን ይፈቅዳልን? (ገጽ 100)

➢ ኦርቶዶክሳዊያን ለቅዱሳን ለምን ይሰግዳሉ? (ገጽ 110)

➢ የዳዊት መዝሙርና የድንግል ትንሣኤ (ገጽ 123)

➢ ከሶርያዊው ጋር በገበታ ላይ (ገጽ 136)

➢ ልብሱን ጥሎላት ወደ ውጪ ወጣ (ገጽ 144)

➢ ከበላተኛው ውስጥ መብል ወጣ (ገጽ 156)

➢ ኦርቶዶክሳዊያን ለቅዱሳን ለምን ይዘምራሉ? (ገጽ 160)

➢ ራእይ እንዳየ አስተዋሉ (ገጽ 170)

➢ እኔ ግን ትል ነኝ ፤ ሰውም አይደለሁም (ገጽ 177)

➢ ምን ብዬ ልጸልይ? (ገጽ 186)

➢ ከአፍሪካዊው ሐዋርያ ጋር (ገጽ 190)

=========================== -------------- ================================

በአጠቃላይ ይህ መጽሐፍ በያዛቸው ቁም ነገሮች በተዘበራረቁ የአሳብ ንድፎች የሚባዝኑ ወንድምና እኅቶቻችንን ወደ ቀናው መጽሐፍ ቅዱሳዊ ሕሊና (Scriptural mind) የሚመልስ ነው፡፡ በውስጡ የምናገኛቸው ውብ ስብከቶችም በኃጢአት የሞተው ማንነታችን ላይ ሕይወትን የሚዘሩ ፤ እንደ በድን ተዘርረው የነበሩ መንፈሳዊ ሕዋሳቶቻችንንም አዲስ ሕይወት እንደተሰጠውና ንዋይ እንደ ተሳካለት ፅንስ ዳግም እንዲላወሱና ለሥራ እንዲበቁ የሚያደርጉ ናቸው፡፡

ዲያቆን አቤል ካሣሁን

Recommended

Format: Paperback

Condition: New

$17.75
Save $4.25!
List Price $22.00
Ships within 2-3 days
Save to List

Customer Reviews

0 rating
Copyright © 2026 Thriftbooks.com Terms of Use | Privacy Policy | Do Not Sell/Share My Personal Information | Cookie Policy | Cookie Preferences | Accessibility Statement
ThriftBooks ® and the ThriftBooks ® logo are registered trademarks of Thrift Books Global, LLC
GoDaddy Verified and Secured